News & Events

ኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ ባሳለፍነው በጀት ዓመት ከ636 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ

ቅርንጫፎቹን ወደ “የደንበኞች ቤት” መቀየሩን አስታወቀ

ባሳለፍነው በጀት ዓመት በመላው ሀገሪቱ ውስጥ በርካታ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች የተከሰቱበት ዓመት ሆኖ ቢያልፍም  ኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ. ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ109 ነጥብ 5 በመቶ ዕድገት በማስመዝገብ 636 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ትርፍ ማስመዝገብ መቻሉን አስታወቀ።

 

የባለአክሲዮኖች 30ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 23ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ

[Download pdf]

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ንግድ ሕግ አንቀጽ 366(1) ፣ 367(2) እና አንቀጽ 370 መሠረት የኒያላ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር የባለአክሲዮኖች 30ኛ ዓመታዊ መደበኛ እና 23ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔዎች ማክሰኞ ህዳር 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጥዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ሰሜን የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳሉ፡፡ በመሆኑም የተከበራችሁ የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች በዕለቱ በጉባኤዎቹ ላይ እንድትገኙልን የማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

አቶ ያሬድ ሞላ የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት (AIO) ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

 

በናሚቢያ ዋና ከተማ ዊንድሆክ በተካሄደው 50ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት(African Insurance Organisation-AIO) ዓመታዊ ጉባዔ ላይ የኒያላ ኢንሹራንስ አ.ማ. ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ያሬድ ሞላን የድርጅቱ ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ ሾመ::

መቀመጫውን በካሜሩን ዋና ከተማ ያውንዴ ያደረገው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ድርጅት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1972 ዓ.ም የተመሠረተ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም ሲሆን ዋና ግቡም በመላው አፍሪካ የኢንሹራንስ ኢንደስትሪው በውድድር ላይ የተመሠረተ ጤናማ ዕድገት እንዲያስመዘግብ አስተዋጽኦ ማድረግ ነው ::

An overview

Nyala Insurance Share Company (NISCO) was founded in July 1995 following the liberalization of the insurance business to the private sector in 1994 with the Licensing and Supervision of Insurance Business Proclamation No. 85/1994. Read more...

Investments

Apart from its major investments in real estates in the downtowns of Addis Ababa, Bahir Dar and Nazareth, Nyala Insurance selectively invests in various financial institutions like Dashen Bank, which have potentially high investment returns. Read more...

Links

Contact us

Protection House, Mickey Leland Street

Tel: +251-11-6626679/80/76

-->